Ethiopia’s Lake Tana is losing the fight to water hyacinth . Lake Tana is the largest lake in Ethiopia. It holds 50% of the country’s fresh water . It is also the source of the Blue Nile, which contributes up to 60% of the Nile’s water . Not only is the lake important as a water source for over 123 million people in the Nile Basin, it is also a source of food in the form of fish. But weeds are threatening this life-giving resource. The lake has been listed in the top 250 lake regions of Global Importance for Biodiversity . It has 28 species of fish, of which 21 are endemic . Commercially, the lake’s most important fishes include the large African barbs, Nile tilapia and African catfish. The annual commercial value of fish production at Lake Tana is about USD$ 1.1 million . The potential fish production of the lake is estimated to be 13 000 tons yearly . But its current fish produ...
Popular posts from this blog
ለሀሰተኛ የማህበራዊ ድረ ገጽ አካውንቶች የህግ ማዕቀፍ ወይስ እገዳ
የዓለም አቀፉ የማህበራዊ ትስስር ድረ ገጽ የሆነው ፌስቡክ ካሉት ከሁለት ቢሊዮን በላይ ተጠቃሚዎች መካከል በሐሰትና በማመሳሰል የተከፈቱት 270 ሚሊዮን መሆኑን ሰሞኑን ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል። በኢትዮጵያም የፌስቡክ ተጠቃሚ ከሆኑት አራት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ሰዎች መካከል በውሸትና በማስመሰል በባለስልጣናት፥ በታዋቂ ሰዎች እንዲሁም በተቋማት ስም የተከፈቱ አካውንቶች እንዳሉና አሉታዊ ተፅዕኖ እየፈጠሩ መሆኑ ይገለጻል። የማስመሰል አካውንት ከተከፈተባቸው መካከል ሻለቃ ሃይሌ ገብረስላሴ እንደሚለው፤ እርሱን በማስመሰል በተከፈተው አካውንት ላይ እንደሚተላለፈው መልዕክት ቢሆን ለህይወቱም ጭምር አስጊ ሁኔታ ይፈጠር ነበር። የብዙ ድርጅቶች ባለቤትና ሁለት ሺ ያህል ሰራተኞችን በስሩ የሚያስተዳድር ሲሆን፤ ይህም ጉዳት የእርሱ ብቻ ሳይሆን የበርካቶችም ጭምር መሆኑን ሊታወቅ ይገባል። የውሸት መልዕክት በእርሱ ስም ማስተላለፍም ትልቅ ወንጀል ነው። ችግሩን ለመፍታት ሲል ወደ ተለያዩ ተቋማት መንቀሳቀሱን የጠቀሰው ሻለቃ ሃይሌ፤ ወደ ፖሊስ ባቀናበት ወቅት ህግ ነውና « የምትጠረጥረው ሰው አለ ?» ወደ ፍርድ ቤት ሲሄድ ደግሞ « የተጨበጠ ነገር አለ ?» መባሉ ጉዳዩን በአጭር ጊዜ ውስጥ ማዘጋት እንዳይችል አድርጎታል። በውሸት ከተነገሩበት መካከል በጣም የረበሸው በተለይ በሶማሌና በኦሮሚያ ክልል መካከል በተከሰተው ሁኔታ ኦሮሚያን ወግኖ እንደቆመ ተደርጎ መነገሩ በሌላው ወገን ሊጠላ የሚያስችለው ከመሆኑም በላይ በህይወቱ ላይም አደጋ ሊያስከትልበት ይችል እንደነበር ነው የተናገረው። እርሱ እንደሚናገረው፤ እንዲህ አይነቱ ወንጀል በኢትዮጵያ ወንጀለኛ መቅጫ ህግ አልተካተተም። ስለዚህ ራሱን የቻለ ህግ ሊቀረፅ ይገባል። ወንጀሉ ከባድ መሆኑን የሚያውቀው ደግ...
Keep working hard
ReplyDelete